No

የአማራ ሚዲያዎችን የማጠናከር ውይይ

Please click the link below to join the meeting:
https://zoom.us/j/99254632899?pwd=Rmo0WkxwdFkvWnhNYTEycTlEWTFEQT09
Passcode: 980942
Or iPhone one-tap :
    US: +13017158592,,99254632899#,,,,,,0#,,980942#  or +13126266799,,99254632899#,,,,,,0#,,980942#
Or Telephone:
    Dial(for higher quality, dial a number based on your current location):

መጪው የፈረንጆች አመት አዲስ የሚሆንበት ድልና ነፃነት የሚገኝት ይሁን!

Sunday, January 1, 2017

ለ ውድ አባላት ደጋፊዎች ና የሚዲያ አውታሮች ፤

በሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት ስም መጪው የፈረንጆች አመት አዲስ የሚሆንበት ድልና ነፃነት የሚገኝበት ይሆንልን ዘንድ ልባዊ ምኞታችንን ለመግለጽ  እንወዳለን።

ሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት

 Read more

የጣና በለስ ታሪካዊ የልማት ፕሮጀክት፤ ከመፈራረስና ውድመት እስከ መሸጥ

Tuesday, December 13, 2016

የአባይ ተፋሰስ ኢትዮጵያ ውስጥ ካሉት ተፋሰሶች የላቀ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ፋይዳ ያለው ልዩ ቦታ በመሆኑ በርካታ 
ጥናቶች ተደርገውበታል:: የመጀመርያው የአባይና ጣና ዳሰሳ ጥናት የተካሄደው በእንግሊዞች ነበር:: ቀጣዩ ዝርዝርና ጥልቅ ጥናት 
የተካሄደው በአጼ ኃይለሥላሴ ልዩ ጥያቄ ሲሆን ምክንያቱም አወዛጋቢው የእንግሊዝና ጣልያን በ1925 ዓ.ም የተፈራረሙት ውል 
ነበር:: ይህ የወራሪ ሃይሎች ውል ጣልያን ኤርትራ የሚገኘውን ቅኝ...Read more

የሞረሽ ወገኔ ዐማራ ድርጅት የማዕከላዊ ምክርቤት 8ኛ መደበኛ ስብሰባ

Wednesday, July 27, 2016

እኛ የሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት ማዕከላዊ ምክር ቤት አባሎች፣ በድርጅቱ መተዳደሪያ ደንብ መሠረት የማዕከላዊ ምክርቤቱን 8ኛ መደበኛ ስብሰባ ቅዳሜ ሰኔ 25 ቀን 2008 ዓ.ም. (Saturday July 2, 2016) አድርገናል። ምክር ቤቱ፦

አንደኛ፦ በሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት ሊቀመንበር የቀረበውን የማዕከላዊ ምክር ቤቱን የስድስት ወር የሥራ ሪፖርት አዳምጠን በሙሉ ድምፅ አጽድቀናል።Read more

በሌሎች ተክዶ ራሱንም የካደው ትውልድ

የዘመናዊ  ትምህርት  ወይም  “ቀለም  ቀመስ”  የሆነው  የዐማራው  ትውልድ  በሌሎች  ነገዶች/ጎሣዎች  ቀለም  ቀመስ ትውልድ  ተክዷል።  በሌሎች  መካዱን  ያልተረዳውና  ሊረዳም  ያልፈለገው  ቀለም  ቀመሱ  የዐማራ  ትውልድ፣  የራሱን  ማንነት ክዶ  የገዛ  ትውልዱን  ከጥፋት  ለመከላከል  የሚያስችለውን  አቅሙን  ላለመጠቀም  የተለያዩ  ምክንያቶችን  በመደርደር  ራሱንና ወገኖቹን ለጥፋት አጋልጦ፣ “የራሷ ሲያርባት የሰው ታማስላለች” ዓይነት ሆኖ ይታያል።...Read more

Monday, November 18, 2013
Subscribe to RSS - No